የሰኔ14_2012ዓ .ም የፀሐይ ግርዶሽን በተመለከተ ጠቃሚ እና ጥንቃቄ መኖር እንደሚገባው የሚያሳስብ ስለሆነ ለጥንቃቄ ይጠቅማል፡፡

  • ግርዶሹ የሚታየው ሰኔ እሁድ 14/2012 ዓ.ም ነው፣
  • በግርዶሹ 6፡00 ሰዓት የሚፈጅ ጨለማ ይታያል፡፡
  • በመላ ኢትዮጵያ ይታያል፡፡
  • በተለይ ወለጋ፣ ጎጃም፣ ጎንደር፣ ደሴ፣ አላማጣ፣ ኢንጂባራ 98% ጨለማ ሆኖ ይታያል፡፡
  • ፀሐይ ወደ ሰሜን የምታደርገው ጉዞ ይገታል፣
  • የዓለምን አሰራር የኢኮኖሚ፣ የፖለቲካን፣ የከፍተኛ የተፈጥሮ ኃይል ሊገኝ ይችላል ብለው ሳንቲስቶች ሀሳባቸውን እየሰነዘሩ ይገኛሉ፡፡
  • ቀለበታማ የፀሐይ ግርዶሽ
  • በዚህ አጋጣሚ ሰኔ እና ሰኞ ገጥሟል፡፡
  • ከምዕራብ ኢትዮጵያ እስከ ሰሜን ኢትዮጵያ ድረስ ግርዶሹ ይታያል፡፡
  • ፀሐይ 98% ትሸፈናለች፡፡
    (ለ) የሚታይበት እና የሚያበቃበት፡-
  • ከማዕከላዊ አፍሪካ ከኮንጎ ይነሳል፣ ሱዳን፣ ኢትዮጵያ፣ የመን፣ ፓኪስታን፣ ታይዋን፣ ንድና ቻይናን አቋርጦ ፓስፊክ ውቂያኖስ ላይ ያበቃል፡፡
    (ሐ) የፀሐይ ግርዶሽ በሚከሰትበት ጊዜ ይከሰታሉ ተብለው የሚጠበቁ…
  • አበቦች የፈኩትን መልሰው ይዘጉታል፣
  • የቤት እንስሳት ሊደናገጡ ወይም ሊረበሹ ይችላሉ፣
  • የደመናና እና የንፋስ እንቅስቃሴ ሊዛባ ይችላል ወይም የአየር ሁኔታ ሊቀየር ይችላል፣
  • የኤሌክትሪክ ፍጆታ ሊጨምር ችላል፡፡ 2015 በተለይ ከዚህ ቀደም በእንግሊዝ 4% ጨምሮ እንደታየ ይነገራል፡፡
  • የኮሚኒኬሽን ሳታላይቶች ላይ መዛባት ሊከሰት ይችላል፡፡
  • ወፎች መዘመር ሊያቆሙ ይችላሉ፣
    (መ) ግርዶሹን ለማየት የተመረጠች አገር፡-
  • ግርዶሹን ለማየት ኢትዮጵያ ተመርጣለች….
  • ግርዶሹ ደረቃማ የአየር ሁኔታ ያለበት አካባቢ ተመራጭ ሆኗል፡፡
  • በተለይም ላሊበላ፣ ሮሃ፣ ላስታ፣
  • ግርዶሹ ላሊበላን ያቋርጣል
    (ሠ) ሙሉ ግርዶሹ የሚታይበት ወቅት
  • ከሌሊቱ ሰኔ 14/2012 ዓ.መ
  • 11፡00 ሰዓት ይጀምራል፣
  • ከጠዋቱ 12፡45 እስከ ቀኑ 6፡33
  • በቀን ሜርኩሪን እና ቬነስን እናያለን
    (ረ) ማስጠንቀቂያ፡-
  • በዓይን ለማየት አይቻልም ዐይን ያሳውራል፣
  • በሱቅ ውስጥ የሚሸጥ መነጽር መጠቀም አይገባም፡፡
  • ለፀሐይ ግርዶሽ ተብሎ የተዘጋጀ መነጽር አለ፡፡
  • መነጽሩ በአገር ውሰጥ አይገኝም ነገር ግን ከውጭ የሚያመጡ አይጠፉም የስፔስ ሳይንስ እውቅና ካለው መጠቅም ይቻላል፡፡
  • ሲጨልም ማየት እንችላለን ነገር ግን ያለመነጽር ለማየት አንሞክር፣
  • ዐይናችን ሊፈስ ይችላል፣

Discover more from Mahidere Tsibeb

Subscribe now to keep reading and get access to the full archive.

Continue reading

Design a site like this with WordPress.com
Get started