Tag: ቤተ ክርስቲያን
-
ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ ቀዳማዊ
“አቡነ ቄርሎስ ግብፃዊ ናቸው፣ ስለ ኢትዮጵያና ኢትዮጵያውያን የሚገዳቸው ነገር የለም፡፡ አኔ ግን ኢትዮጵያዊ ነኝ፡፡ሐላፊነትም ያለብኝ የቤተ ከርስቲያን አባት ነኝ፡፡ ስለዚህ ስለ ሀገሬና ስለ ቤተ ከርስቲያኔ አቆረቆራለሁ፡፡ ከዚህ በቀር ለእናንተ ችሎት የማቀርበው ነገር የለኝም፡፡ ለፈጣረዬ ብቻ የምናገረውን አናገራለሁ፡፡ እኔን ለመግደል እንደወሰናችሁ ዐውቃለሁ፡፡ ስለዚህ በእኔ ላይ የፈለጋችሁትን አድርጉ፡፡ ግን ተከታዮቼን አትንኩ” አሉ፡፡
-
በፓትርያርኩ ላይ ክፉ የሚናገር እየተዳፈረ ያለው ቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ነው። – ብፁዕ አቡነ አብርሃም
በፓትርያርኩ ላይ ክፉ የሚናገር እየተዳፈረ ያለው ቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ነው። – ብፁዕ አቡነ አብርሃም