Tag: ገላውዲዎስ

  • ኃያሉ ሊቀ መላእክ ቅዱስ ገብርኤል በሐምሌ ፲፱ ቀን

    ኃያሉ ሊቀ መላእክ ቅዱስ ገብርኤል በሐምሌ ፲፱ ቀን ከእግዚአብሔር ዘንድ ተልኮ ቅዱስ ቂርቆስ እና ቅድስት ኢየሉጣ ከእሳት ያዳነበት ነው።

  • ገላውዲዎስ ቤተክርስቲያን ታሪክ ከብዙ በጥቂቱ እናስተዋውቃችሁ፡-

    የገላውዲዎስ ቤተ-ክርስቲያን በገላውዲዎስ ቀበሌ አስተዳደር ስርየሚገኝ ሲሆን ቀበሌው ስሙን ያገኘው በዚሁ ቤተክርስቲያን ስምእንደሆነ ይነገራል ፡፡የሰማእቱ ቅዱስ ገላውዲወስ ቤተ-ክርስቲያን በደቡብ ጎንደር ዞንበደራ ወረዳ አፈር ውኃ እናት በገላውዴዎስ ቀበሌ ይገኛል፡፡ ይህ ቤተክርስቲያንከአርብ ገበያ ከተማ ወደ እስቴሲጓዙ ከ10 ኪሎ ሜትር ጉዞ በኃላ ይገኛል ፡፡ 4 ማዕዘን ቅርፅያለውና 3 ጉልላት ያሉት የገላውዴዎስ ቤተክርስቲያን የተመሰረተው ከ1540-1559 እ.ኤ.አ በኢትዮጵያ በነገሱት በአፄ…

Design a site like this with WordPress.com
Get started